Tafese fekadu

Tafese fekadu Tafe

29/08/2023
sunday
27/12/2021

sunday

02/12/2020

❤የኔ ውድ💘

እንዴትና ለምን እንዳፈቀርኩሽ አላውቅም
ብቻ ሳላስበው ባልጠበቅኩት መንገድ
ልቤ ውስጥ ገባሽና ህይወቴን ብሩህ
አደረግሻት።ድሮ ድሮ ፍቅር አለ ሲሉኝ ውሸት ነው
እል ነበር ፤ አሁን ግን ስለመኖሩ
አልጠራጠርም።በህይወቴ ብዙ ስጦታና ገጠመኞች አይቻለሁ አንቺ ከሁሉም የገዘፍሽ
ስጦታዬና አስደሳች ገጠመኜ ነሽ፤
እስከ አለም ፍፃሜ ድረስ አፈቅርሻለሁ።

💕🌹💕🌹💕🌹💕🌹💕🌹💕

29/05/2020


✅በ24 ሰዓት 5,015 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ
✅ባለፉት 24 ሰዓት 137 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል
✅6 ተጨማሪ ታማሚዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
✅በሀገራችን ዛሬ ተጨማሪ 1 ሞትም አስተናግደናል
✅ኢትዮጵያ ጠቅላላ ያስተናገደችው ኬዝም 968 ደርሷል
✅በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርመራ 100 ሺህ አልፏል
✅ዛሬ ከበሽታው ያገገሙት 6 ሰዎች ከአዲስ አበባ ነው

✅ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው ዕድሜያቸው ከ4-75 ዓመት የሚደርሱ ሲሆን 86ቱ ወንድ 51 ሴቶች እንዲሁም በዜግነት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ናቸው

✅109 ከአዲስ አበባ
✅17 ከአማራ ክልል
✅ 8 ከኦሮሚያ ህልል
✅ 2 ከቤንሻንጉል ክልል
✅ 1 ከአፋር ክልል

✔️ 109ኙ የውጭ ጉዞም ሆነ ንክኪ የሌላቸው
✔️ 20ው የውጭ ጉዞ ታሪክ ያላቸው
✔️ 8ቱ በቫይረሱ ከተያዙት ጋር ንክኪ ያላቸው

✅ በዛሬው ዕለት የሞቱት የ62 ዓመት ወንድ ሲሆኑ በተጓዳኝ ሕመም ሕክምና ላይ የነበሩና የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው ውጤቱ ሳይደርስ ሕይወታቸው ማለፉን ሪፖርቱ ያመለክታል

✅በሀገራችን ዛሬ ያስተናገድነው 137 አዲስ ተጠቂዎች በአንድ ቀን ከፍተኛው ሆኖ በሪከርድነት ተመዝግቧል።


ሼር ማድረግም አይርሱ

ምንጭ:- ጤና ሚኒስትር

───────────────────────────
በልዩነት በጥራት
───────────────────────────

29/05/2020
29/05/2020


✅ በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 75 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ 1 ሰው ላይ ቫይረሱ መገኘቱን ጤና ቢሮው ይፋ አድጓል
✅በዚህም ምክንያት በክልሉ ጠቅላላ 2,342 ምርመራ ተደርጎ 42 ሰዎች የተገኘባቸው ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 5ቱ አገግመዋል።
✅በአገር አቀፍ ደረጃ የ24 ሰዓት ሪፖርትን ጤና ሚኒስትር ይፋ ሲያደርግ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል
───────────────────────────
በልዩነት በጥራት
───────────────────────────

Address

H
Adama

Telephone

+251914995722

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tafese fekadu posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The University

Send a message to Tafese fekadu:

Share