Eshete Desstaw

Eshete Desstaw ለእናንተ ለቤተሰቦቼ ና ለሀገር የሚጠቅሙ ሀሳቦችን የማቀርብላቹሁ ይሆናል።

24/03/2022
24/02/2022

ከታች ለመጥቀስ እንደ ሞከርኩት ይህ የታሪክ መጽሐፍ እያነበብኩ ሳላ በማላቀው ስሜት ተናጥኩ አይኖቼ እንባን አዘሉ፣ለመፍሰስ ከዳር ዳር ተራወጡ።ለመጨበጥ ስሞክር አመለጡኝ ና ወደ ውጭ ፈሰሱ።በጣም ሰለረበሸኝ ደጋግሜም አነበብኩት።ከእኔ ስሜት አልፈቀ ለናንተ እዳጋራቹሁ አዘዘኝ።እናም እሺ አልኩ ላጋራቹሁ! እናም በዚህ ሰዓት ከፊዳሊዝም በባሰ ገበሬው ተገደለ፥ተወጋ፥ተራበ፥ተጠማ፥ተረገጠ ከረመኔዎች ነብሴን አዳንኩ ሲል በህግ አስከባሪ ባዬች፥ተሰደደ ማረፍያም አጣ።ይህን ሳይ ና ስሰማ እንዴት አላባ? አብዛኖቻችን የዚህ ገፈት ተካፋይ ሰለሆናቹሁ ፃፉልኝ?

ዐጤ ምኒልክ ና ኢትዮጵያ፤ 1953፤ገብረ ህይወት ባይከዳኝ እንፃፈው፤ገጽ 12

ገብረ ህይወት ባይከዳኝ በ18ኛው ክ.ዘ የነበረውን የኢትዮጵያ አርሶ አደር ሁኔታ ሲገልጹ፦"መሬትን ቆፍሮ ለመብላት የሚሻ ሰው ባገራችን መከራው ብዙ ነው።ገና ማረሻው መሬት ሳይተክል ግብር አምጣ የሚለው ሹም ይመጣል።ሲደክም ውሎም ወደ ቤቱ ሲመለስ ሙስቱን ወታደሮች ጋግሪ፣ወጥ ስሪ እያሉ ሲያዳፏት ያገኛታል።ገዥዎቹም ባዘዙት ቁጥር የቤቱን ጉዳይ ጥሎ ቤታቸውን እንደ ባሪያ ደሞዝ አልባ ሲሰራ ይውላል። በየዓመቱም የሚከፍለውን ዕዳ አያውቀውምና ስጋት አይለየውም"ብለዋል።

Address

Addis Ababa
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Eshete Desstaw posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share