መፅሀፈ ጥበብ

መፅሀፈ ጥበብ የተቀናጀ ባህላዊ እና ዘመናዊ ህክምና ማበልፀግ ማእከል

02/04/2022

የሰውን የውስጥ ማንነት በሚሰራቸው መልካም ተግባር እንጅ በሚናገራቸው መልካም ቃላት አትመዝን።

21/12/2019

የደም ብዛት ያለበት ሰው፣
የቀጋ ፍሬ የበሰለውን እንደ ሻይ እያፈሉ መጠጣት ይፈውሳ።

15/12/2019

ለመሆኑ ለምግብነት ከምንጠቀምባቸው ዕፅ መካከል ፍሬዎቻቸውን አይጠቅሙም ተብለው የሚጣሉት ለምርምር እንደሚያገለግሉ ያውቃሉ?
ለሪህ በሽታ፣ የዱባ ፍሬ አድርቆ አልሞ በማር ለውሶ በባዶ ሆድና ማታ ከእራት በሃላ እስከሚድኑ መብላት ፍትሑን መፍተሄ ነው።

14/12/2019

አምስቱ ዋና ዋና የአካባቢያችን ችግሮች፣
1.በዕውቀት ወይም ጥበብ ላይ ያልተመሠረተ የተፈጥሮን ሃብት መምራት፣
2. የተፈጥሮ ሃብት ለአካባቢ እና ስነምህዳር የሚሰጠውን ጠቀሜታ በማሳነስ፣
3. ዘላቂ የሆን የሃብት አጠቃቀም እቅድ አለመኖር ተግባራዊ አለማድረግ፣
4. የአስተሳሰብ ድህነት
5.የሕዝብ ቁጥር መጨመር ሲሆኑ፣
ለዘላቂ መፍትሔ ጥበብን መፈለግ ነው።

13/12/2019

እራሱ ለተመለጠ ፣
የቁራ ምሳ ቅጠል ቀጥቅጦ እና ደቁሶ በቅቤ ቢቀቡት ፀጉር ያበቅላል።

11/12/2019

በረሮ ለሚባሉ ነፍሳት በቤታችሁ ለሚያስቸግሩ ፍትሁን መድሀኒት፣
የዋንዛ ስር እና ቅርፊት በአንድላይ በመቀጥቀጥ አልሞ በሚበላ ለውሶ መስጠት ማጥፍት ይቻላል።

11/12/2019

ለስካር(Diabetes) በሽታ ለያዘው ሰው ለምርምር የሚያገለግል ድንቅ እፅ፤ የአቦካዶ ቅጠልን እንደ ሻይ አፍልቶ በየቀኑ አንድ ሻይ ብርጭቆ መጠጣት ፍትሁን መድሃኒት ይሆናል። የሐኪም ክትትል ግን ያስፈልጋል።
ተመራመሩ!! ሳይንስ ምን ይላል!!

10/12/2019

እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ከመላእክት አሳነሰው፣ ነገር ግን በእግዚአብሔር እጆች ሥራ ሁሉ ላይ ተሾመ።(መዝ፣8፥5)

Address

AA
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when መፅሀፈ ጥበብ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share