01/12/2023
የ2016 ቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ
****
የ2016 ቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት መግቢያ የመቁረጫ ነጥብ ይፋ ተደርጓል።
ደረጃ አምስት ተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 218 እና ከዚያ በላይ ሴቶች 199 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልሎችና ወንድ 192 እና ከዚያ በላይ ሴት 187 እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ ሶስትና አራት ተፈጥሮ ሳይንስ ወንድ 173 እና ከዚያ በላይ ሴት 163 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልሎች ወንድ 157 እና ከዚያ በላይ ሴት 156 እና ከዚያ በላይ።
ተፈጥሮ ሳይንስ ደረጃ እንድና ሁለት ወንድ 172 እና ከዚያ በላይ ሴት 162 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 156 እና በላይ ሴት 155 እና ከዚያ በላይ።
ማህበራዊ ሳይንስ ደረጃ አምስት ወንድ 179 እና ከዚያ በላይ ሴት 170 እና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 166 እና ከዚያ በላይ ሴት 162 እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ ሶስትና አራት ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 149 እና ከዚያ በላይ ሴት 147 እና ከዚያ በላይ ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 138 እና ከዚያ በላይ ሴት 137እና ከዚያ በላይ።
ደረጃ አንድና ሁለት ማህበራዊ ሳይንስ ወንድ 148 ከዚያ በላይ ሴት 146ና ከዚያ በላይ።
ታዳጊ ክልል ወንድ 137 እና ከዚያ በላይ ሴት 136 ከዚያ በላይ ያመጡ ተማሪዎች ቴክኒክና ሞያ ስልጠና መመዝገብ እንደሚችሉ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ገልጿል ።
ዘንድሮ ከ632 ሺህ በላይ ተማሪዎች የቴክኒክና ሞያ ስልጠና ይወስዳሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፤ የተሻለ ዕድል ለመስጠት መታሠቡን የስራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈርያት ካሚል ተናግረዋል።
1400 በሚሆኑ የቴክኒክና ሞያ ስልጠና ተቋማት ከ 28 ሺህ በላይ አሠልጣኞች መዘጋጀታቸውን የገለፁት የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ፤ እስከ ደረጃ አምስት የነበረው ስልጠና ወደ ደረጃ ስምንት ማደጉን ገልፀዋል።
https://t.me/ABTCEmdbir